ሃይማኖት 1
ሃይማኖት ከቅዱሳን መላእክት ጀምሮ ፀንቶ የሚኖር የአምላክና የፍጡራን ግንኙነት ነው።ለምሳሌ ቅዱሳን መላእክት ፤ ሰይጣን ፡ዲያብሎስ “ፈጣሪ ነኝ” ባለበት ወቅት ቅዱስ ገብርኤል “አምላካችን እስኪገለጥልን ድረስ በእምነታችን እንጽና” ብሎ የተናገረውን ቃል ፤ መሪ በማድረግ በሃይማኖት ጸንተው ተገኝተዋል ። ራዮሐ 12 ፡7
ከአዳም እስከ ሙሴ ፤ የነበሩ ቅዱሳን ሰዎች ፤ የተጻፈ ህግ ሳይኖራቸው በህገ ልቡና እየተመሩ በሃይማኖት ጸንተው ኖረዋል ።
ከሙሴ እስከ ክርስቶስ ፤ የነበሩ ቅዱሳን ሰዎች ፤ ቃሉን ሰምተው በመጠበቅ በሃይማኖታቸው ተመስክሮላቸው አልፈዋል ።ሐዋርያት ፤ ቃሉን ሰምተው ፣ ተአምራቱን አይተው ፣ ሀብተ መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ሃይማኖታቸውን ጠብቀው ፣ ለሌላውም አስተምረው ክርስትናን በዓለም አስፋፍተው በክብር አልፈዋል ።
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
የከበረ ገድለኛ አባት የዋልድባው አባ ሳሙኤል የአባቱ ስም እስጢፋኖስ የእናቱ ስም ደግሞ ዓመተ ማርያም ነው። እነርሱም በዘመድ የከበሩ ደጋግ ናቸው፤ እነርሱም በአክሱም ሀገር ሲኖሩ ሁለት ልጆችን ወለዱ። አንደኛው ስሙ...
በብዙ አንባቢያን የተነበቡ
-
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን ጻድቁ አባ ጳውሊ ዲያብሎስን ገዝተውት ሳለ ብዙ የሚያስትባቸውን ምሥጢራት በዝርዝር ነግሯቸዋል፡፡ እኔም ሐይቅ ቅዱስ እ...
-
ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተክርስቲያን አርማ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጪ በአሉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ እንዲውል ወ ሰነ ።ከዚህ በፊት ይህ አርማ በቅዱስ ሲኖዶ...
-
ክፍል ሦስት ‹‹ተዋሥኦተ ቀሲስ አባ ጳውሊ›› (የመጨረሻው ክፍል) ‹‹ዳግመኛም ሕዝቡን፣ ቀሳውስቱን፣ ካህናቱን፣ ሊቃውንቱን እንዲነቅፉ አደርጋለሁ፡፡ ሁላቸውንም ከጽድቅ ሥራ ሰንፈው ለኃጢአት ሥ...
-
በሊቀ ማእምራን ደጉ ዓለም ካሣ ‹ቅዱሳን› ማለት ‹የተቀደሱ፣ የከበሩ፣ የተመሰገኑ፣ የተለዩ፣ የተመረጡ፣ ንጹሐን የኾኑ፣ የጠሩ› ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና የጌትነቱ መገለጫ የኾኑ ዂሉ ቅዱሳን ይባላ...
-
የጩጊ ማርያም ገዳም ታሪክ የጩጊ ማርያም አንድነት ገዳም ሰሜን ጎንደር ሀገረስብከት በወገራ ወረዳ ከሚገኙ ገዳማት አንዱ ነው፡፡ገ...
No comments:
Post a Comment